እንኳን ወደ አማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ኮሚሽን በደህና መጡ
በክልሉ ያሉ የመንግስት ሠራተኞች ብዛት
520,000 ሠራተኞች
የተቋቋመበት
1900 E.C
የኮሚሽኑ ዋና መልዕክት
ባንችአምላክ ገ/ማሪያም : የአብክመሲ/ሰ/የሰ/ሀ/ል/ኮሚሽን ኮሚሽነር
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ኮሚሽን በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን እና ተግባር መሰረት ለክልሉ ህዝብ የሚሰጠውን የመንግስት አገልግሎት አስመልክቶ ፖሊሲዎችን፣ ሕጎችንና ደንቦችን ያመነጫል፣ ያሻሽላል፣ ከክልል ጀምሮ እስከ ታችኛው ተዋረድ ለሚገኙ ተቋማት የመንግስት የአገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ፣ ዉጤታማና ፍትህዊ ሊያደረግ የሚችል ተቋማዊ ሪፎርም በመዘርጋት ምርታማነትን ያሳድጋል፡፡
የመንግስት አገልግሎትን ዲጅታላይዝ በማድረግ ለተገልጋዮች ተደራሽ እንዲሆን የአሰራር ስርዓቶች በመዘርጋት ሁሉም ተቋማት ባስቀመጡት የአገልግሎት ስታንዳርድ መሰረት አገልግሎቱን ወጥነትና ቀጣይነት ባለዉ መንገድ እንዲሰጡ የአሰራር ስርዓት ይዘረጋል፡፡ አፈጻጸሙን እየተከታተለ ተቋማት ለዜጎች የሚሰጠውን አገልግሎት እንዲሻሻል ከፍተኛ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፡፡ ባለፈፉት ጊዜያት በተሰሩ ስራዎች ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ኮሚሽን በየደረጃው የሚገኙ የመንግስት ተቋማት ሪፎርሙን የተልእኮ ማሳኪያ መሳሪያ አድርገው እንዲተገብሩ ባደረገው ድጋፍና ክትትል እንደ ክልል ተፋዞ የነበረዉን የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ማነቃቃት ተችሏል፡፡
ዜና
የአብክመ ሲቪል ሰርቪስና የሰውሃብት ልማት ኮሚሽኑ በኮሚሽኑ እየተገነባ ያለውን የህፃናት ማቆያ ጉብኝት ተካሄደⵆ ጥቅምት 12/2017 ዓ.ም ———————————————————————————————— የአብክመ ሲቪል ሰርቪስና...
ተጨማሪ ያንብቡየሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የመንግስት ሰራተኞች አዲሱን የደሞዝ ጭማሪ አፈጻጸም መመሪያን በተመለከተ የክልልና ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ሀላፊዎችና የሚመለከታቸው ባለሙያዎችን...
ተጨማሪ ያንብቡ“ሰላም ለሁሉም ፍጡራን እንደሚያስፈልግ ሁሉ፤ ለሰላም መፈጠር ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል” ዘሪሁን ፍቅሩ (ዶ.ር) ባሕር ዳር: ጥቅምት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ)...
ተጨማሪ ያንብቡመምሪያው የመንግስት ሰራተኞችን ፋይል ከተለምዶው ወደ ዘመናዊ ፋይል አያያዝ እየቀየረ መሆኑን ገለፀ ፡፡ ደብረ ብርሃን፤ ጥቅምት 15 ቀን /2017 ዓ.ም...
ተጨማሪ ያንብቡ